Sunday, December 14, 2014

ታላቅ ድግስ

በአገራችን የሥነ ጽሑፍ ታሪክ  ከአንድ ጸሐፊ ጓዳ ሦስት መጻሕፍት በአንድ ጊዜ ተዘጋጅተው፣ ታትመውና ተመርቀው አያውቁም። ይህ ዓይነቱ ክንውን አልታየም፤ አልተሰማም። ስለዚህ ይህ ዝግጅት በየተኛውም መለኪያ ጥቂቶች የታደሙበት ታላቅ ድግስ ነው።

ሕዳር 1 2014 (..) የገበታ ወጎች፣ ምን ልታዘዝ እና ይቅር በሉኝ የሚሉት ሦስት መጽሐፎቼ በተመረቁበት ሥርዓት ላይ ካደረግሁት ንግግር የተወሰደ።

No comments:

Post a Comment