Thursday, August 15, 2013

ለማሳወቅ ያህል


በበርካታ መጻሕፍት ዝግጅት ሥራ ላይ የመሳተፍ አስደሳች ዕድል ገጥሞኛል። ጽፌአለሁ፡ ገጥሜአለሁ፤ ተርጉሜአለሁ፡ እንዲሁም አርሜአለሁ። አሁን ደግሞ ይኸው የታሪኬን ፈርጦች ጻፍኩ። ከነዚያ መሃል የሕትመት ብርሃን ያዩና አንባቢያን እጅ የገቡ ከሠላሳ በዋል። በዚህች በመጨረሻዋ ገጽ ሲሦዎቹን ልዘርዝር...

ድርሰትና ዝግጅት

1)  ኑሮ በአሜሪካ
2) ልጆችን ወደእውነት መምራት
3) እነማን ነበሩ?
4) የማዕበል መንገደኞች

ትርጉም

5) የወጣትነት ጥያቄዎች
6) የብርታቱ ምሥጢር

አርትዖትና እርማት

7) ሾተልና መስቀል
8) የጋብቻ እንቆቅልሽ

ግጥም

9) የዘመኑ ሰው
10) ለተሰጠኝ ዕድሜ

No comments:

Post a Comment