Thursday, August 15, 2013

ለማሳወቅ ያህል


በበርካታ መጻሕፍት ዝግጅት ሥራ ላይ የመሳተፍ አስደሳች ዕድል ገጥሞኛል። ጽፌአለሁ፡ ገጥሜአለሁ፤ ተርጉሜአለሁ፡ እንዲሁም አርሜአለሁ። አሁን ደግሞ ይኸው የታሪኬን ፈርጦች ጻፍኩ። ከነዚያ መሃል የሕትመት ብርሃን ያዩና አንባቢያን እጅ የገቡ ከሠላሳ በዋል። በዚህች በመጨረሻዋ ገጽ ሲሦዎቹን ልዘርዝር...

ድርሰትና ዝግጅት

1)  ኑሮ በአሜሪካ
2) ልጆችን ወደእውነት መምራት
3) እነማን ነበሩ?
4) የማዕበል መንገደኞች

ትርጉም

5) የወጣትነት ጥያቄዎች
6) የብርታቱ ምሥጢር

አርትዖትና እርማት

7) ሾተልና መስቀል
8) የጋብቻ እንቆቅልሽ

ግጥም

9) የዘመኑ ሰው
10) ለተሰጠኝ ዕድሜ

Thursday, August 1, 2013

ይድረስ ለወዳጆቼ

 
የሕይወቴ ፈርጦች “ከቀበና እስከ አስራ አራተኛው ጎዳና” የተሰኘውን መጽሓፌን ረቂቅ ጽፌ ጨረስኩ። ይኸውም ጎላ ያሉትን የሕይወት ገጠመኞቼን ያካተተ ክፍል አንድ ስብስብ ነው። ሁሉን አስታውሻለሁ ብዬ ግን አልገምትም። ስለዚህ በቀበና አንደኛ ደረጃና በኮከበ ጽባሕ አጠቃላይ አብራችሁኝ ለተማራችሁ በቀድሞው የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል የሥልጠና ማዕከል ከእኔ ጋር ለነበራችሁ በፍሪጌት 1616 ላይ በመርከበኝነት ለሠራችሁ፤ በመደቡ ሆስፒታል አብራችሁኝ ላከማችሁ፤ የምጽዋን ምጥ ፅዋ ለተቃመሳችሁ ኋላም በጋዜጠኝነትና በድርሰት ሥራ ከጎኔ ለተጠመዳችሁ ወዳጆቼ መልእክት አለኝ። ትዝ እሚላችሁን የጋራ ገጠመኛችንን ላኩልኝ ወይም አስታውሱኝ። ሚዛን ከደፋ መጽሓፉ ውስጥ አካትተዋለሁ። ለጥረታችሁም ዕውቅና እሰጣለሁ።
በሺሕ የምትቆጠሩት የፌስቡክ ወዳጆቼ ደግሞ ይህንን መልእክት “ሼር በማድረግ” ለብዙዎች እንዲደርስ እንድታደርጉ አደራ እላለሁ።
መልካም ቀን!
ዓለማየሁ ማሞ
በነገራችን ላይ ማንነታቸውን ለመደበቅ የቀየርኳቸውን ሳይጨምር በመጽሐፉ ውስጥ የተነሡ ስሞች በቅደም ተከተል እነዚህ ናቸው።
ወይዘሮ የሺ ዓሊ
ፍቅር(ተ) ታደሠ
ርብቃ ዓለማየሁ
ኤፍሬም ዓለማየሁ
መምህር አጥናፉ
መምህር ጌታቸው
አባ አዳነ
ምክትል ርዕሰ መምህር ተረፈ
ዘውዱ ከበደ
እሸቱ
ብርሃኑ ትርፌ
መንገሻ ዮሐንስ
ሰለሞን ዮሐንስ
አበበ ዮሐንስ
ሰለሞን ተስፋዬ
መሠረት ዘለቀ
መምህር ዘውዴ ጥላሁን
አዲስ
ተክለማርያም
መምህር ግላሤ
መምህር ማናለብሽ ግዛው
ዘካርያስ ለማ
ጴጥሮስ ለማ
አምሳ አለቃ ከበደ ኃይለኛው
ምንይልክ ሰለሞን
ወንድማገኝ ጎርፉ
ጌታነህ ኃ/ጊዮርጊስ
ሙሉጌታ ወልደየስ
ዳንኤል በቀለ
መምህር ማሞ
ዓለሙ
ያሬድ ከበደ
የሺመቤት
ቤዛኩሉ አጥናፉ
አቶ ኃይሉ ጽጌ
ማማዬ በጋሻው
ገነት መኩሪያ
መስፍን
የአስር አለቃ ወርቁ ሰይፉ
ወታደር ታደመ ዓሊ
መምህር ታደሠ ዘውዴ
እስክንድር ተሰማ
ሲሳይ ወርቁ
ማ/ዋ/ኦፊሰር ብዙነህ ገ/ሕይወት
በፍርዱ ወርቁ
ኤብል ሲማን ሓድጉ ጥሩነህ
ጁኒየር ሌፍተናንት ወርቁ
ኮማንደር ተ/ኃይማኖት ገ/ማ
ነጋሽ ቶሎሣ
ወርቁ ገብሬ
ግዛቸው ኃይለኢየሱስ
አዳነ ነመራ
ጎሣ ኃይሌ
ሉሉ ቢልልኝ
ዘነበ ወላ
በላይ
ማቴዎስ (ማቹ)
ጁ/ሌ ዓለማየሁ ገሮ
ይመር ዓሊ
አብዱልቃድር አደም
ፒ/ኦ አፈወርቅ ቤዛ
ኤልያስ ስለሺ
ሰለሞን የሺዳኛ
ሲሳይ ንጉሡ
ኃይሌ ግርማይ
ገዛኸኝ ተስፋዬ
ፒ/ኦ ኃይሉ ገ/ጻድቅ
ዶ/ር መንግሥቱ ይልማ
ሎሬት ፀጋዬ ገብረመድህን
አክሊሉ ምትኬ
ንጉሤ ሲሣይ
ዓለምነህ ወርቁ
ወንድሜነህ ግርማይ
የኋላሸት ሣሕሌ
መላኩ ሙላት
ወጋየሁ
ነቢዩ ሸንኮሬ
ዮሓንስ
ዶክተር ወርቁ
ዶክተር ጋሊያ
አበራ (ጤና ረዳት)
ቤተልሔም ዕንቁሥላሴ
በዛወርቅ (ሜቲዎሮሎጂስት)
ኃይሉ ቦንገር
ብርሃኔ የሱፍ
ያሬድ ሣሕሉ
እንትዋን በርሔ
ሙዚቀኛው ፍቅሬ
ታደሠ ጎንፋ
ሌፍተናንት መኩሪያ ዲዲማ
ብሔራዊ ወታደር ፀጋዬ
ተናኘ አበራ
ዮሴፍ ገዳሙ
ተቋመ ነጋሽ
ከፍያለው ይግዛው
ያዕቆብ(ቺሚ)
ከምሱር ከበደ
ሣልልህ ምሕረት
አደራ ባዬ
መ/አ ኃይሉ አበበ
ማርታ
አሳብነህ መለሠ
ፍሬገነት
ወንጌላዊ ስንታየሁ መንግሥቴ
ተስፋዬነሽ ከበደ
ዓለምፀሓይ ከበደ
ሱራፌል አንበሉ
አቻምየለህ በጋሻው
ምትኩ ማሞ
ዓለማየሁ ወልደገብርዔል
ሣራና ብርቱካን
ሸዋዬ ደጋጋ
ደረጄ አበበ
ስመኝ ግዛው
ቤተልሔም ክፍሌ
ፀጋዬ ኃይሉ ብሩ
ሞገስ በርይሁን
ዘውዲቱ ጥላሁን
ደምሴ ፅጌ
ሐዲስ እንግዳ
ከድሮ አደም
ፀሓይ (ፎቶግራፈር)
መስፍን ሃብተማርያም
መንግሥቱ አበበ
ክፍሌ ወርቁ
ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ
ቀኛዝማች መልኬ ይትባረክ
ዮዲት (ላይብረሪያን)
መኮንን (የበረራ ትራፊክ)
አክሊሉ ልደቱ
አምባሳደር ካሳሁን አየለ
ግርማ ለማ
ገበየሁ ዋለልኝ
ስምረት ደመረ
ዓለም ይርጋ
ፍቅረየሱስ ሁንዴሣ
አዲሴ አማዶ
ምንይልክ ታምራት
ደረጄ በጋሻው
ወርቅነህ ደርቤ
ገዛኸኝ አንበሉ
ዐወቀ ደጋጋ
ራይንሃርድ ቦንኬ
ደምሴ በላይ
ወንድም ታዬ (አዋሳ)
ፕሮፌሰር ዝናቡ ገ/ማርያም
ታፈሰ ክፍሌ
ደረጄ በላይነህ
ፒተር ባንደርበርግ
ዳኜ አበራ
መስፍን
ብርሃኔ ዘለቀ
ስንዱ ኃይሌ
ብርሃኑ አሰፋ
ቢንያም ንጉሤ
ዓለምነህ ዋሴ
ንጉሤ አክሊሉ
ተስፋዬ ገብረአብ
ንጉሤ ቡልቻ
ዓለማየሁ በቀለ
ሩት አንድና ሁለት
ጋሼ ሚናስ ብሩክ
መምህርት ፀሓይ ታችበሌ
አልማዝ ታችበሌ
ኪሩቤል ጸጋዬ
ደራሲ ጌታቸው በለጠ
ዘነበ ገብረሓና
እሸቱ
መንግሥቱ
ፓስተር መርዕድ ለማ
ካሣዬ ኃይሌ
አባይነህ ወ/ጊዮርጊስ
ተሾመ ብርሃኑ
ጄኒፈር ፓርሜለ
አይሸሹም መኮንን
ሸዋዬ ማሞ
ታምሩ ገዳ
ፈቃዱ በሻህ
ጂግሣ አበበ
ወንጌላዊ ተቀባ
ብዙአየሁ አበበ
ብዙነሽ ቅጣው
አንተነህ ገ/ማርያም