ዓለማየሁ ማሞ Alemayehu Mammo
ከአለፍ አገደም Once in a while
Thursday, September 12, 2013
በዚህ ወገን
እንኳን ተጨልጦ
እንኳን ተገልብጦ
ጠብታው እሚያሰክር
እሚያዞር ጥንቢራ
እግዜር ጠመቅሁ ይበል
ኑሮ ይሉት ቢራ
(ሞገስ ሃብቱ)
********************
ኑሮ ይሉት ቢራ
እግዜር ከጠመቀው፤
ተጠቦና አቅዶ
እጅግ አጣፍጦ ነው።
አሁን ቃናው ጠፍቶ
ጥንቢራ ማዞሩ፤
አጠጣጡ ጠፍቶን
ከኛው ነው ችግሩ!
(ዓለማየሁ ማሞ)
Newer Posts
Older Posts
Home
Subscribe to:
Comments (Atom)